Monday, April 8, 2013

ዋሽንግቶን ዲሲ ኢትዮጵያውያን ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ


ዋሽንግቶን ዲሲ ኢትዮጵያውያን ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

ECADF – በአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በመቃወም ከወትሮው እጅግ ቁጥሩ የበዛ ሰላማዊ ሰልፈኛ የተገኘበት ደማቅ የተቃውሞ ሰልፍ በሗይታውስ ፊት ለፊት ዛሬ ከጠዋቱ 9pm ጀምሮ ሲደረግ አርፍዷል።
ሰልፉን ያስተባበሩ ታዋቂ የመብት ተሟጋቾች እንዳሉት ከሆነ ይህ አይነቱ ተቃውሞ በሌሎች ሀገሮችም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው።
ሰሞኑን በቤንሻንጉል ጉምዝ በህጋዊ መንገድ እየሰሩና ለመንግስት ግብር እየገበሩ ይኖሩ የነበሩ የአማራ ብሄር ተወላጆች ዘራቸው አማራ በመሆኑ ብቻ ንብረታቸው እየተነጠቀና እየተደበደቡ አካባቢውን እንዲለቁ እየተደረገ ነው።
Ethiopians demonstration against the Amhara eviction

No comments:

Post a Comment